አዳዲስ ዜናዎች

35,10,0,50,1
25,600,60,0,3000,5000,25,800
90,150,1,50,12,30,50,1,70,12,1,50,1,1,1,5000
0,2,1,0,2,46,15,5,2,1,0,20,0,1
የፌዴራል፣ የክልሎችና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ሲቪል ሰርቪስ ቢሮዎች የጋራ የምክክር መድረክ በሀዋሳ
የፌዴራል፣ የክልሎችና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ሲቪል ሰርቪስ ቢሮዎች የጋራ የምክክር መድረክ በሀዋሳ
የፌዴራል፣ የክልሎችና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ሲቪል ሰርቪስ ቢሮዎች የጋራ የምክክር መድረክ በሀዋሳ
የፌዴራል፣ የክልሎችና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ሲቪል ሰርቪስ ቢሮዎች የጋራ የምክክር መድረክ በሀዋሳ
 “መንግስት ሰራተኛው ከሚናፈሱ የአሉባልታ ወሬዎች ራሱን በመጠበቅ በተሰማራበት የስራ ዘርፍ የሃላፊነት ግዴታውን ሊወጣና ለአገር አንድነትና ቀጣይነት ዘብ ሊቆም ይገባል፡፡”
“መንግስት ሰራተኛው ከሚናፈሱ የአሉባልታ ወሬዎች ራሱን በመጠበቅ በተሰማራበት የስራ ዘርፍ የሃላፊነት ግዴታውን ሊወጣና ለአገር አንድነትና ቀጣይነት ዘብ ሊቆም ይገባል፡፡”
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የ100 ቀን እቅድ አፈጻጸም ላይ ግምገማ ተደረገ
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የ100 ቀን እቅድ አፈጻጸም ላይ ግምገማ ተደረገ
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ትኩረት ያደረገ የምክክር
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ትኩረት ያደረገ የምክክር
ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሠራተኞች ጋር አብሬ ለመስራት በመታደሌ በጣም ደስተኛ ነኝ »   ኮሚሽነር  መኩሪያ ሀይሌ  (ዶ/ር)
ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሠራተኞች ጋር አብሬ ለመስራት በመታደሌ በጣም ደስተኛ ነኝ » ኮሚሽነር መኩሪያ ሀይሌ (ዶ/ር)
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የ100 ቀን እቅድ አፈጻጸም ላይ በተቋሙ አዳራሽ ግምገማ የተደረገ ሲሆን ግምገማውን
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የ100 ቀን እቅድ አፈጻጸም ላይ በተቋሙ አዳራሽ ግምገማ የተደረገ ሲሆን ግምገማውን

የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄደ

*****************************************************
አዲስ አበባ፣ነሃሴ 25/2014 ዓ.ም.
በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ አጠቃላይ ውይይት የተካሄደ ሲሆን፣ የውይይቱ መነሻም የኮሚሽኑ ኮሚሽነር በሆኑት በዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ ቀርቧል፡፡
በውይይቱም ለአገረ መንግስት ግንባታው የማይተካ ሚና ያለው የመንግስት ሰራተኛው የሶሻል ሚዲያን ሲጠቀም የሚያገኛቸውን መረጃዎች እውነተኛነት ሳያረጋግጥ የሃሰተኛና የአሉባልታ ወሬዎችን በመስማትና በማስፋፋት አገርን አደጋ ላይ በሚጥል መልኩ አለመሆኑን ሊያስተውል እንደሚገባ በዋነኛነት ተነስቷል፡፡
በዚህም ሁሉም የመንግስት ሰራተኛ ኢትዮጰያ አገራችን አሁን ካሉባት ወቅታዊ ፈተናዎች በመውጣት ደህንነቷንና ብልጽግናዋን እንደምታረጋግጥ በማመንና ዛሬ እየገጠሙ ያሉና ነገ ሊገጥሙ የሚችሉ ችግሮችን በመገንዘብ በተሰማራበት የስራ ዘርፍ የሃላፊነት ግዴታውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገልጿል፡፡
“መንግስት ሰራተኛው ከሚናፈሱ የአሉባልታ ወሬዎች ራሱን በመጠበቅ በተሰማራበት የስራ ዘርፍ የሃላፊነት ግዴታውን ሊወጣና ለአገር አንድነትና ቀጣይነት ዘብ ሊቆም ይገባል፡፡”

 

Hits: 3497

የውይይት መድረክ

የክስተቶች ካላንደር

JEvents - Legend Module

በቅርቡ የሚደረጉ ክስተቶች

No events

JEvents - Custom Module